Saturday, December 29, 2012

Breaking News (ሰበር ዜና)፡ 6ኛውን ፓትርያርክ ለማስመረጥ ለተሾሙት ሰዎች ከሲኖዶስ የተጻፈላቸው ምስጢራዊ ደብዳቤ እጃችን ገባ


(ዘ-ሐበሻ) የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ታኅሣሥ 6 ቀን በዋለው ጉባኤው ለስድስተኛው ፓትርያሪክ ምርጫ ከሦስት ያላነሱ ከአምስት ያልበለጡ ዕጩ ሊቃነ ጳጳሳት ለውድድር እንዲቀርቡ ወስኗል፤ አስመራጭ ኮሚቴም ተመርጧል ስትል ዘ-ሐበሻ መዘገቧ ይታወሳል። ሆኖም ግን አዲስ አበባ ያለው ሲኖዶስ እንዲህ ያለ ውሳኔ አለመወሰኑን አስተባብሎ ነበር።አሁን ለዘ-ሐበሻ የደረሰው ከሲኖዶስ የወጣና ለፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴዎች የተጻፈው ደብዳቤ ግን ማን ውሸታም እንደሆነ የሚያጋልጥ ነው ተብሏል። ግን እንዴት ይህ ሁሉ የኦርቶዶክስ ምዕመንን መዋሸት አስፈለገ? ምስጢራዊው ደብዳቤን አይታችሁ ፍረዱ።Holy-sinodHoly-sinod-1

No comments:

Post a Comment