Friday, December 28, 2012

የኢትዮጵያውያን ግጭት በሳውዲ


በዋና ከተማዋ በሪያድ ና በሌሎችም ከተሞች በሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል የሚነሳው ግጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ኢትዮጵያውያን ነዋሪዎች አስታወቁ ። ነዋሪዎች ለዶቼቬለ እንደተናገሩት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሳውዲ የሚገቡ ኢትዮጵያውያን በብሔር ተከፋፍለው እንዲሁም በቂም በቀል በሚፈጥሩት ግጭት ለሞት ለከፋ የአካል ጉዳት እየተዳረጉ ነው ።
በህጋዊ መንገድ ወደ ሳውዲ አረቢያ የሚሄዱት ኢትዮጵያውያን አያያዝ አሳሳቢነት ተደጋግሞ በሚነሳበት በአሁኑ ወቅት በዋና ከተማዋ በሪያድ ና በሌሎችም ከተሞች በሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል የሚነሳው ግጭትና መዘዙ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ኢትዮጵያውያን ነዋሪዎች አስታወቁ ። ነዋሪዎች ለዶቼቬለ እንደተናገሩት በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሳውዲ የሚገቡ ኢትዮጵያውያን በጎሳ ና በብሔር ተከፋፍለው እንዲሁም በቂም በቀል በሚፈጥሩት ግጭት ለሞት ለከፋ የአካል ጉዳት እየተዳረጉ ነው ። ለዚህም ነዋሪዎቹ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ በኢትዮጵያውያን መካከል በተፈጠረ ፀብ ሞቱ የተባለውን ኢትዮጵያውን በቅርብ ጊዜ ምሳሌነት ያነሳሉ ። የጅዳው ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
ነብዩ ሲራክ
ሂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ

Audios: http://www.dw.de/popups/mediaplayer/

contentId_16486558_mediaId_16486552

No comments:

Post a Comment