Monday, January 28, 2013

የከምሴ ነዋሪዎች የሀይማኖት መሪያችንን አናስወስድም በማለት ተቃውሞአቸውን ገለጡ


ጠቅላይ ሰፈሩን በኤርትራ እና ኢትዮጵያ ድበሮች ላይ አድርጎ ወደ ትግራይ እየዘለቀ ተደጋጋሚ ጥቃት በወያኔ ሎሌዎች ላይ በመፈጸም የሚታወቀው የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (TPDM) በቅርቡ እራሱን ይፋ ካደረገው የግንቦት 7 ህዝባዊ ሀይልና ሌሎችም ባካባቢው ከሚንቀሳቀሱ የነጻነት ተዋጊዎች ጋር ግምባር መፍጠሩ ታውቋል።



No comments:

Post a Comment