Tuesday, February 26, 2013

የጠራራ ጸሃይ ሰርሳሪ ሌቦች (ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም)


በ2008 በጠራራ ጸሃይ ሰርሳሪ ሌቦች 16 ሚሊዮን ደላር የሚያወጣ የወርቅ ጥርብ
ሰርቀው ያለአንዳች ችግር ከባንኩ ቅጥር ሲወጡ ተስተውሏል፡፡ ምንም እንኳን
ድርጊቱ የውስጥ አዋቂወች ደባ መሆኑ ቢታወቅና በተወሰኑ ሰዎች ላይ ጣት ቢቀሰርም ምንም የተወሰደ የሕግ እርምጃ
አልታየምም አልተሰማም፡፡ በ2007 የመንግስት ሃብት የሀነውን 600 ሚሊየን ደላር ከክልሉ በጅረወንድ ካዝና
መሰወሩን ለማ አራጋው ይፋ ሲያደርግም መለስ ዜናዊ አፍንጫን ሲመቱት አይን ያለቅሳል ሆኖበት ለማን ከስራ አሰናብቶ
በህዝብ ፊት ክልሉ ካሽ ገንዘቡን ሊያቃጥል ይችላል በማለት የጎዳና ምላሽ ሰጠ፡፡ የዚያ የተቃጠለ ገንዘብ አመድም አልተገኘም፡፡
በፌብሪዋሪ 2011 ለዓለም ገበያ ሊቀርብ የተዘጋጀው 10000ቶን ቡና ከመጋዘኑ እምጥ ይግባ ስምጥጥ ሳይታወቅ መቅረቱን
መለስ ዜናዊ በይፋ ተናግሮ ነበር፡፡ በዚህ ሳቢያም ነጋዴዎችን ሰብስቦ በቪዲዮ
በተቀረጸ ቃለ መለስ መልእክቱ ‹‹ለአሁኑ ይቅርታ እናደርግላችኋለን ምክንያቱም
በዚህ ቡና መሰወር የሁላችንም እጅ ስላለበት አለ፡፡ ሁሉም አይፈራም ጋሜን እየዘፈኑ ቡና ጠጥተው ወደ የመጡበት
ተመለሱ፡፡
ባለፈው ዲሴምበር ላይ ፋይናንሻል ግለባል 
ኢንተግሪቲ ሲዘግብ ኢትየጵያ አነስተኛ
የኤኮኖሚ አቅም ያላት ሃገር በ2000 እና በ2009 መሃከል በህገወጥ መንገድ ሃገር
እየጣሰ የወጣው 11.7 ቢሊዮን ዶላር፤ 
ይበላጣል› በማለት ነበር የዘገበው፡፡

No comments:

Post a Comment