Wednesday, April 24, 2013

የከሸፈዉን ቦንድ ሽያጭ የተሳካ ገቢ ማሰባሰቢያ በኖርዌይ ስታቫንገር አድረኩ አለ


በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል75 ሺ የኖርዌይ ክሮነር /ሩብ ሚሊዮን ብር/  ቦንድ መግዛታቸውን በስቶክሆልም የኢፌዲሪ ቆ/ጀ/ፅ/ቤት አስታወቀ ፅህፈትቤቱ እንደገለፀው በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ  ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያ በተለያየ ሽፋን የተሰባሰቡ ፀረሰላምና ፀረ ልማት ሃይሎች ያቀነባበሩት የተቃውሞ ሰልፍ ሳይገድባቸው ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚውል ቦንድ በመግዛትለአገራቸው ልማት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር አስመስክረዋል ብሏል፡፡

http://www.ertagov.com/amharic/index.php/component/k2/item/586

No comments:

Post a Comment