Saturday, July 13, 2013

የአንድነት ፓርቲ መሪዎች ታስረው ተፈቱ


የነገው ጎንደር እና የደሴው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳ ተጠናክሮ ቀጥሏል

masasebiyaበደሴ ከተማ በትናንትናው ዕለት ሐምሌ 5 ቀን 2005ዓ.ም. የአንድነት ፓርቲ ሐምሌ 7 ቀን 2005ዓ.ም. ጠዋት ከአራዳ የፓርቲው የደቡብ ወሎ ዞን ጽህፈት ቤት ለሚጀምረው ሰላማዊ ሰልፍ ፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች አቶ ግርማ ሰይፉ፣ አቶ በላይ ፈቃዱ፣ አቶ ዳንኤል ተፈራ፣አቶ ፍቃዱ ሰጠኝ ከአዲስ አበባ፤ አቶ ብስራት አቢ፣ አቶ መኳንንት፣ አቶ አንዋር፣ አቶ ከበደ፣ አቶ ሰይድ እና ሌሎች አንድነት ፓርቲ የደሴ ነዋሪዎች በራሪ ወረቀት ሲበትኑ በአማራ ክልል ልዩ ፖሊስና በአድማ በታኝ እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ወስደዋቸው ነበር፡፡

No comments:

Post a Comment