Saturday, June 29, 2013

የጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ የመጀመሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ …

ኢትዮጵያዊያን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የአቋም ልዩነት የላቸውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ደሣለኝ “በዚህ ወሣኝ ወቅት እራሣቸውን አጋልጠው ሰጡ” ያሏቸውን ወገኖች ግን “ያበዱ” ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡
ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ - /ፎቶ - ፋይል/
ኢትዮጵያዊያን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ የአቋም ልዩነት የላቸውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ደሣለኝ “በዚህ ወሣኝ ወቅት እራሣቸውን አጋልጠው ሰጡ” ያሏቸውን ወገኖች ግን “ያበዱ” ሲሉ ገልፀዋቸዋል፡፡ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር የምትደራደረው “መሠረታዊ አቋሞቿን ባልነካ ሁኔታ ነው” ብለዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩበት የዓርብ፣ ሰኔ 21/2005 ዓ.ም ጋዜጣዊ መግለጫ መንበረ መራኂ-መንግሥቱን ከያዙ ወዲህ የመጀመሪያቸው መሆኑ ነው፡፡
ሊንኩን በመንካት ዝርዝር የያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

No comments:

Post a Comment